በንግድ ውድድር ሸማቾች ጥበቃ መሰረታዊ የንግድ ዕቃዎች አቅርቦት ክትትል ጉዳይ ዳይሬክቶሬት

 

mr xxxxx

በንግድ ውድድር ሸማቾች ጥበቃ መሰረታዊ የንግድ ዕቃዎች አቅርቦት ክትትል ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር

         

    +251900000000

    Email :- xxxxxx@gmail.com

        Telegram Link :- yyyy

Director  Since ———-

 ዳይሬክቶሬቱ  ተግባርና ኃላፊነት

ተግባር 1
  1. ሸማቾች ለደህንነታቸውና ጤንነታቸው ተስማሚ የሆኑና ላወጡት ዋጋ ተመጣጣኝ የሆኑ የንግድ ዕቃዎችንና አገልግሎቶችን ማግኘት የሚችሉበት ሁኔታ መመቻቸቱን ማረጋገጥ/መከታተል፣

ስለሸማቾችና መብቶቻቸው ሸማቾችን ነጋዴዎችንና ሌሎች ባለድርሻ አካላትን ግንዛቤ ማሳደግ፣

ሸማቾች በግብይት ሂደት ለሚገዟቸው ምርትና አገልግሎት አማርጠው የመግዛት፤ በዋጋ የመደራደር ፤ ለከፈሉት ገንዘብ ተገቢው ደረሰኝ ስለማግኘታቸው/ስለመሰጠቱና በደርጅቶቹ ውስጥ ለሚሸጡ እቃዎች/አገልግሎቶች የዕለቱ ዋጋ ዝርዝር ስለመኖሩ ማረጋገጥ/መከታተል፣

ሸማቾች ገንዘባቸውን አውጥተው የፈለጉትን ምርት በህጋዊ ዋጋ ገዝተው በሸመቱት ምርት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ከተባባሪ አካላት ጋር በመሆን ገበያው ተወዳዳሪ እንዲሆን መስራት፣

 

ሸማቾች በገዙት ምርት/አገልግሎት ጥራት መጓደል ለሚደርስ ጉዳት ተገቢውን የጉዳት ካሳ ተመጣጣኝ ክፍያ እንዲያገኙ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትብብር መስራት፣

 

የሸማች ጥበቃ ሲቪክ ማህበራትን በየከተሞቹ በማቋቋም የሸማቾችን   መብቶችና ጥበቃ እንዲያድርግ ማስቻል፣

 

ዜጎች በኢኮኖሚው ዘርፍ ፍትሃዊ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የንግድ ስርዓቱን ለማዘመን ትልቅ አሳተዋፅ ኦማድረግ፣

 

የንግዱ ህበረተሰብ ከጸረ ውድድርና ተገቢ ካልሆነ የገበያ ተግባራት እንዲሁም ሸማቹን ከሚያሳስቱ የገበያ ሁኔታዎች የሚከላከልና ለነጻ ገበያ አመችነት ያለው ስርዓት ማስፈን፣

 

የነዳጅ ምርትን ከተጫነበት ጅቡቲ ወደብ እስከ መዳረሻ ነዳጅ ማደያው ድረስ ያለውን ሂደትና ስርጭቱን በዲጅታል ሲስተም እንዲፈጸም ማስቻልና ተደራሽነቱን መከታተል የሚሉት ይገኙበታል፡፡

 

Scroll to Top